በገነት አትክልት ነገር፦() ጣዕም፣ () ልማላሜ፣ () ጽጌ፣ () ሥን፣ () ፍሬ፣ () መዐዛ፣ () ቈጽል፣ ይገኛል። እንዲሁም በመዝሙረ-ዳዊት ነገር፦ () አፍቅሮ-ጸላዕት፣ () ትሕትና፣ () ሃይማኖት፣ () ተስፋ-መንግሥተ-ሰማያት፣ (፭) ተአምኖ-ኀጣውእ፣ () ስርየት፣ () ምጽዋት ይገኛል።

Saturday, September 15, 2012

ዐውደ-ፄዋዌ

በእግዚአብሔር ፈቃድ በዚህ ምክታብ የጀመርነውን ትምርት በትጋት ሊከታተሉት የሚሹ ስላገኘን፤ እንዳዲስ ልንቀጥልበት ተነሥተናል። ለዛሬ ርእሱን ስትኮረኩሙ የምታገኙትን የትሩፋንን ኹናቴ የሚያሳይ ነገር ለጥፈናል። ማብራሪያውን በፓልቶክ ጉባኤ እንሰጣለን። "የኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ. የፍቅርና የሰላም ቤት" በሚባለው ክፍል። ቸር ያገናኘን።

No comments:

Post a Comment