መዝሙረ ዳዊትሰ ዘታቀርብ መላእክተ ወትሰድድ አጋንንተ፤ ትመስል ገነተ ዘትጸጊ ጽጌያተ ወትፈሪ ፍሬያተ።
በእውነት ይበል የሚባል ጅማሬ ነው። እንደኔ እንደኔ ግን ይህ ገፅ በድምጽ ካልተደገፈ ልፋቱ ሁሉ ከንቱ ነው የሚሆነው። ምክንያቱም ተነሽ እና ተጣይ ለማያውቀው ለኔ ቢጤ ዱብዳ ነው የሚሆንበት። ከዚያም በተጨማሪ ደግሞ ሌሎችም የንባብ ህጎች እንዳሉት ይረዳኛል። በተረፈ በድህረ ገፅ ይሁን በክፈል አልያም በወንበር ተማሪ ተማሪ ስለሆነ የአስተማሪ እርካታ የሆነ የሚመሰገን እናም የሚያስመሰግን ተማሪ ያወጡ ዘንድ የኢትዮጵያ አምላክ ቀኝ እጅ ይኁኖት።
ፈጻሚ እንጂ ጀማሪ ብቻ አያድርጎት
ፍቁርነ ቡሩክ፦ስለቀና አስተያየትዎ እግዜር ይስጥልን። ትጋቱን እንዲሰጠን በጸሎት ያስቡን።የግእዙን ትምርት ራሱን በቻለ ምክታብ (ብሎግ) ስለጀመርነው፤ በዚያው የምንቀጥል ሲኾን፤ እዚህም ቢኾን አንዳንድ ወሳኝ ምንባቦችን ከነአነባበባቸው ለማቅረብ እንሞክራለን።
ብሩክ እኁየ አንተ ዘአስተዳለውኮ ለዝንቱ ድረገጽ፣ ጽና ጽና!!!
የሰባቱ ዕለታት ምንባብ ዘሰኑይ፦ መዝሙር ፩ - ፴ ዘሠሉስ፦ መዝሙር ፴፩ - ፷ ዘረቡዕ፦ መዝሙር ፷፩ - ፹ ዘኀሙስ፦ መዝሙር ፹፩ - ፻፲ ዘዐርብ፦ መዝሙር ፻፲፩ - ፻፴ ዘቀዳሚት፦ መዝሙር ፻፴፩ - ፻፶ ወማሕልየ-መሓልይ ዘሰሎሞን ዘእሑድ፦ መሓልየ-ነቢያት ወጸሎቱ ለሙሴአርእስተ-መዝሙረ-ዳዊት ተግሣጽ ለኵሉ ትንቢት በእንተ-ክርስቶስ ትንቢት በእንተ-ርእሱ ትንቢት በእንተ-መነናውያን ትንቢት በእንተ-ትሩፋን ትንቢት በእንተ-ሕዝቅያስ ትንቢት በእንተ-ኤርምያስ ትንቢት በእንተ-መቃብያን ትንቢት በእንተ-ዘለፋ ካህናት ትንቢት በእንተ-ሰሎሞን ወልዱ
መልካም
በእውነት ይበል የሚባል ጅማሬ ነው። እንደኔ እንደኔ ግን ይህ ገፅ በድምጽ ካልተደገፈ ልፋቱ ሁሉ ከንቱ ነው የሚሆነው። ምክንያቱም ተነሽ እና ተጣይ ለማያውቀው ለኔ ቢጤ ዱብዳ ነው የሚሆንበት። ከዚያም በተጨማሪ ደግሞ ሌሎችም የንባብ ህጎች እንዳሉት ይረዳኛል። በተረፈ በድህረ ገፅ ይሁን በክፈል አልያም በወንበር ተማሪ ተማሪ ስለሆነ የአስተማሪ እርካታ የሆነ የሚመሰገን እናም የሚያስመሰግን ተማሪ ያወጡ ዘንድ የኢትዮጵያ አምላክ ቀኝ እጅ ይኁኖት።
ReplyDeleteፈጻሚ እንጂ ጀማሪ ብቻ አያድርጎት
ReplyDeleteፍቁርነ ቡሩክ፦
ReplyDeleteስለቀና አስተያየትዎ እግዜር ይስጥልን። ትጋቱን እንዲሰጠን በጸሎት ያስቡን።
የግእዙን ትምርት ራሱን በቻለ ምክታብ (ብሎግ) ስለጀመርነው፤ በዚያው የምንቀጥል ሲኾን፤ እዚህም ቢኾን አንዳንድ ወሳኝ ምንባቦችን ከነአነባበባቸው ለማቅረብ እንሞክራለን።
ብሩክ እኁየ አንተ ዘአስተዳለውኮ ለዝንቱ ድረገጽ፣ ጽና ጽና!!!
ReplyDelete
ReplyDeleteየሰባቱ ዕለታት ምንባብ
ዘሰኑይ፦ መዝሙር ፩ - ፴
ዘሠሉስ፦ መዝሙር ፴፩ - ፷
ዘረቡዕ፦ መዝሙር ፷፩ - ፹
ዘኀሙስ፦ መዝሙር ፹፩ - ፻፲
ዘዐርብ፦ መዝሙር ፻፲፩ - ፻፴
ዘቀዳሚት፦ መዝሙር ፻፴፩ - ፻፶ ወማሕልየ-መሓልይ ዘሰሎሞን
ዘእሑድ፦ መሓልየ-ነቢያት ወጸሎቱ ለሙሴ
አርእስተ-መዝሙረ-ዳዊት
ተግሣጽ ለኵሉ
ትንቢት በእንተ-ክርስቶስ
ትንቢት በእንተ-ርእሱ
ትንቢት በእንተ-መነናውያን
ትንቢት በእንተ-ትሩፋን
ትንቢት በእንተ-ሕዝቅያስ
ትንቢት በእንተ-ኤርምያስ
ትንቢት በእንተ-መቃብያን
ትንቢት በእንተ-ዘለፋ ካህናት
ትንቢት በእንተ-ሰሎሞን ወልዱ
መልካም
ReplyDelete